GMBS3 14990 : 10 | LUBPAA2 13400 : 796 | LUBPAA3 12378 : 539 | LUBPAA4 10560 : 120 | LUBPAA5 9827 : 64 | LUWL4 8734 : 592 | LUWL5 8002 : 96 | LWBP3 13500 : 155 | LWSD2 13800 : 244 | RWPA3 10998 : 2 | WWSS2 15900 : 100 | WWSS3 15800 : 200 | WHGS2 17996 : 196 | WHGS3 17400 : 300 | BRDC3 3900 : 0 | SBWO2 7200 : 7200



በጉብኝታቸውም አቶ መርጊያ ባይሳ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ የሉዕካን ቡድኑን ተቀብለው የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በግብርና ምርቶች ግብይት ሥርዓት እያከናወነ ያለውን ተግባርና አጠቃላይ ስለተቋሙ የአሰራር ሥርዓት ገለጻ አድርገዋል፡፡

ከገለጻውም በኋላ በቀረበው ሰነድና በአጠቃላይ ምርት ገበያው እያከናወናቸው ባሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተደርጓል፡፡ የልዑካን ቡድኑን የመሩት ክርስቶፈሰር ዲለማን፡ በዓለም ባንክ የብድር ፖሊሲ ስትራቴጂና ሪቪው ኢኮኖሚስቴ ለኹለተኛ ጊዜ የኢ... Read More


Mr. Mergia Bayisa, CEO of Ethiopia Commodity Exchange and the Exchange officials, welcomed an IMF delegation to the Exchange’s head office. During the visit, the CEO briefed the delegation on the major operations and the Exchange’s pivotal role in modernizing the agricultural trading system in Eth... Read More

The ECX Academy delivered a high-level technical and s... Read More

A high-level delegation from the Russian Federation, led by Andrey Razin, State Minister of Agriculture, concluded  a visit Ethiopia Commodity Exchange (ECX), focusing on strengthening bilateral cooperation.

Mr. Mergia Bayissa, Chief Executive Officer of ECX, welcomed ... Read More

በመትከል ማንስራራት

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ሠራተኞችና አመራሮች ከንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ጋራ  የአንድ ጀንበር 700 ሚሊዬን ችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር አካኼዱ፡፡

ሐምሌ 24 ቀን 2017 ዓ.ም ክቡር ዶ/ር አብዱላኪም ሙሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚንስትር ዴኤታና ሌሎች ሚንስትር ዴኤታዎችና የተጠሪ ተቋማት አመራርና ሠራተኞች በአንድ ጀንበር 700ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል መርሃ ግብር ላይ... Read More

A high-level delegation from Indonesia, led by H.E. Prof. Ir. Rachmat Pambudy, Minister of National Development Planning/Head of the National Development Planning Agency, and H.E. Ambassador Faizal Chery, Ambassador of Indonesia to Ethiopia, paid an official visit to Ethiopia Commodity Exchange today.

Read More


Ethiopia Commodity Exchange and BODIVA Angola stock Exchange signed a memorandum of understanding. The agreement document was signed on Feb 15, 2024, by, Mr. Wondimagegnehu Negera, Chief Executive Officer of Ethiopia Commodity Exchange and Cristina Lourenco, Executive Director of Angola Stock Exchange (BODIVA).... Read More

Oromia State University and Ethiopia Commodity Exchange   signed a memorandum of understanding. The agreement document was signed on January 26, 2024, by Dr. Geremw Huluka, President of Oromia State University and Mr. Wondimagegnehu Negera, Chief Executive Officer of Ethiopia Commodity Exchange.

Accord... Read More

የኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲና የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በዘመናዊ ግብይትና በጥናትና ምርምር ሥረዎች ላይ በጋራ ለመሥራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ፡፡ የስምምነት ሠነዱን ዶክተር ገረመው ሁሉቃ የኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት እና አቶ ወንድማገኘሁ ነገራ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጥር 17 ቀን 2016 ዓ.ም ተፈራርሙ፡፡  

የኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ገረመው ሁልቃ እንደገለጹት ዩኒቨርሲቲው ከዋናው የመማር ማስተማር ተልዕኮው ጎንለጎን በተለይም... Read More

የኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲና የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በዘመናዊ ግብይትና በጥናትና ምርምር ሥረዎች ላይ በጋራ ለመሥራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ፡፡ የስምምነት ሠነዱን ዶክተር ገረመው ሁሉቃ የኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት እና አቶ ወንድማገኘሁ ነገራ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጥር 17 ቀን 2016 ዓ.ም ተፈራርሙ፡፡  

የኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ገረመው ሁልቃ እንደገለጹት ዩኒቨርሲቲው ከዋናው የመማር ማስተማር ተልዕኮው ጎንለጎን በተለይም... Read More